ዮሐንስ 10:19 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም19 ከዚህም ቃል የተነሣ በአይሁድ መካከል እንደ ገና መለያየት ተፈጠረ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 ከእነኚህ ቃላት የተነሣ በአይሁድ መካከል እንደገና መለያየት ሆነ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 ከዚህ ንግግር የተነሣ በአይሁድ መካከል እንደገና መለያየት ሆነ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 ስለዚህም ነገር አይሁድ እንደገና እርስ በርሳቸው ተለያዩ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)19 እንግዲህ ከዚህ ቃል የተነሣ በአይሁድ መካከል እንደ ገና መለያየት ሆነ። 参见章节 |