ኢዮብ 9:29 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም29 በደለኛ መሆኔ ካልቀረ፣ ለምን በከንቱ እለፋለሁ? 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)29 በደለኛ እሆናለሁ፥ ስለ ምንስ በከንቱ እደክማለሁ? 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም29 እንግዲህ በደለኛ ሆኜ ከተቈጠርኩ፥ በከንቱ መድከሜ ለምንድን ነው? 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)29 “ኃጢኣተኛ ሰው ከሆንሁ፤ ስለ ምን አልሞትሁም? 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)29 በደለኛ እንደሚሆን ሰው እሆናለሁ፥ ስለ ምንስ በከንቱ እደክማለሁ? 参见章节 |