Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ኢዮብ 41:30 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

30 የሆዱ ሥር እንደ ሸካራ ገል ነው፤ እንደ መውቂያ መሣሪያም በጭቃ ላይ ምልክት ጥሎ ያልፋል።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

30 በጭቃ ውስጥ ሲጥመለመል ሹልና ስለ ታም የሆነው ቆዳው፥ እንደ ማረሻ ምድርን ይሰነጣጥቃል።

参见章节 复制




ኢዮብ 41:30
3 交叉引用  

ቈመጥ በርሱ ፊት እንደ ገለባ ነው፤ ጦር ሲሰበቅ ይሥቃል።


እንደሚፈላ ምንቸት ጥልቁን ያናውጠዋል፤ ባሕሩንም እንደ ሽቱ ብልቃጥ ያደርገዋል።


“እነሆ፣ አዲስ የተሳለና ባለጥርስ ማሄጃ አደርግሃለሁ፤ ተራሮችን ታሄዳለህ፤ ታደቅቃቸዋለህ፤ ኰረብቶችንም ገለባ ታደርጋቸዋለህ።


跟着我们:

广告


广告