Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ኢዮብ 41:29 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

29 ቈመጥ በርሱ ፊት እንደ ገለባ ነው፤ ጦር ሲሰበቅ ይሥቃል።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

29 እርሱ ዱላን የሚቈጥረው እንደ ሣር ነው፤ ሰዎችም ጦር ሲወረውሩበት በማፌዝ ይስቃል።

参见章节 复制




ኢዮብ 41:29
3 交叉引用  

ዖዝያን ለሰራዊቱ ሁሉ ጋሻ፣ ጦር፣ የራስ ቍር፣ ጥሩር፣ የቀስት ማስፈንጠሪያ ደጋንና የሚወነጨፍ ድንጋይ አደለ።


ቀስት አያባርረውም፤ የወንጭፍ ድንጋይም ለርሱ እንደ ገለባ ነው።


የሆዱ ሥር እንደ ሸካራ ገል ነው፤ እንደ መውቂያ መሣሪያም በጭቃ ላይ ምልክት ጥሎ ያልፋል።


跟着我们:

广告


广告