Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ኢዮብ 41:27 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

27 እርሱ ብረትን እንደ አገዳ፣ ናስንም እንደ ነቀዘ ዕንጨት ይቈጥራል።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

27 እርሱ ብረትን እንደ ሰንበሌጥ ይሰባብራል፤ ነሐስንም እንደ በሰበሰ እንጨት ያደቃል።

参见章节 复制




ኢዮብ 41:27
2 交叉引用  

ጦር፣ ፍላጻ ወይም ዐንካሴ፣ ሰይፍም ቢያገኘው አንዳች አይጐዳውም።


ቀስት አያባርረውም፤ የወንጭፍ ድንጋይም ለርሱ እንደ ገለባ ነው።


跟着我们:

广告


广告