ኢዮብ 4:15 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም15 መንፈስ ሽው ብሎ በፊቴ ዐለፈ፤ የገላዬም ጠጕር ቆመ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 መንፈስም በፊቴ አለፈ፥ የሥጋዬ ጠጉር ቆመ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 የነፋስ ሽውታ በፊቴ ላይ አለፈ፤ ከድንጋጤ የተነሣ ጠጒሬ ተንጨፍርሮ ቆመ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 መንፈሴም በፊቴ ዐለፈ፥ ሥጋዬም፥ ጠጕሬም ተቈጣ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)15 መንፈስም በፊቴ አለፈ፥ የሥጋዬ ጠጕር ቆመ። 参见章节 |