Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ኢዮብ 38:9 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

9 ደመናውን ልብሱ፣ ጨለማንም መጠቅለያው አደረግሁለት፣

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

9 ደመናውን ለልብሱ፥ ጨለማንም ለመጠቅለያው አደረግሁ፥

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

9 ባሕርን በደመና የጋረድኩ በድቅድቅ ጨለማም የሸፈንኩ እኔ ነኝ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

9 ደመ​ና​ውን ልብስ አደ​ረ​ግ​ሁ​ላት። በጭ​ጋ​ግም ጠቀ​ለ​ል​ኋት።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

9 ደመናውን ለልብሱ፥ ጨለማንም ለመጠቅለያው አደረግሁ፥

参见章节 复制




ኢዮብ 38:9
4 交叉引用  

ምድርም ቅርጽ የለሽና ባዶ ነበረች። የምድርን ጥልቅ ስፍራ ሁሉ ጨለማ ውጦት ነበር። የእግዚአብሔርም መንፈስ በውሆች ላይ ይረብብ ነበር።


ድንበር ወሰንሁለት፤ መዝጊያና መወርወሪያውን አበጀሁለት።


“ባሕር ከማሕፀን በወጣ ጊዜ፣ በር የዘጋበት ማን ነው?


ወደ ሰማይ የወጣ፣ የወረደስ ማነው? ነፋስን በእጁ ሰብስቦ የያዘ ማነው? ውሆችንስ በመጐናጸፊያው የጠቀለለ ማነው? የምድርን ዳርቻዎች ሁሉ የወሰነ ማነው? ስሙ ማን ነው? የልጁስ ስም ማን ይባላል? የምታውቅ ከሆነ እስኪ ንገረኝ!


跟着我们:

广告


广告