ኢዮብ 38:36 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም36 ለልብ ጥበብን፣ ለአእምሮም ማስተዋልን የሰጠ ማን ነው? 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)36 በውስጡስ ጥበብን ያኖረ፥ ለሰውስ ልብ ማስተዋልን የሰጠ ማን ነው? 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም36 ለልብ ጥበብን ለአእምሮስ ማስተዋልን የሰጠ ማነው? 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)36 ለሴቶች የፈትልን ጥበብና የተለያዩ የጥልፍ ሥራዎችን ዕውቀት ማን ሰጠ? 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)36 በውስጡስ ጥበብን ያኖረ፥ ለሰውስ ልብ ማስተዋልን የሰጠ ማን ነው? 参见章节 |