Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ኢዮብ 33:7 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

7 እኔን መፍራት የለብህም፤ እጄም ሊከብድብህ አይገባም።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 እነሆ፥ ግርማዬ አያስፈራህም፥ እኔም አልጫንህም።”

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

7 እኔን መፍራት አይገባህም፤ እኔ ተጽዕኖ ላሳድርብህ አልችልም።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 እነሆ፥ ግር​ማዬ አታ​ስ​ፈ​ራ​ህም፥ እጄም አት​ከ​ብ​ድ​ብ​ህም።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

7 እነሆ፥ ግርማዬ አታስፈራህም፥ እጄም አትከብድብህም።

参见章节 复制




ኢዮብ 33:7
6 交叉引用  

እጅህን ከእኔ ላይ አንሣ፤ በግርማህም አታስፈራራኝ፤


“በርግጥ የተናገርኸውን አድምጫለሁ፤ እንዲህም ስትል ሰምቻለሁ፤


“መልስ እሰጠው ዘንድ፣ እሟገተውም ዘንድ፣ እርሱ እንደ እኔ ሰው አይደለም።


ግርማው እንዳያስፈራኝ፣ እግዚአብሔር በትሩን ከእኔ ላይ ቢያነሣ፣


በቀንና በሌሊት፣ እጅህ ከብዳብኛለችና፤ ኀይሌም የበጋ ትኵሳት እንደ ላሰው ነገር፣ ከውስጤ ተሟጠጠ። ሴላ


ቍጣህ በላዬ ላይ ተከነበለ፤ መዓትህም አጠፋኝ።


跟着我们:

广告


广告