ኢዮብ 32:21 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም21 ለማንም አላደላም፤ ሰውንም አላቈላምጥም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 በማንም ሰው ፊት ግን አላደላም፥ ማንንም አላቈላምጥም። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም21 በዚህ ጉዳይ ለማንም አላደላም፤ ማንንም አላቆላምጥም። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 ከሰው የተነሣ አላፍርምና፥ ከሟች ሰውም የተነሣ አላፈገፍግምና። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)21 ለሰው ፊት ግን አላደላም፥ ሰውንም አላቈላምጥም። 参见章节 |