ኢዮብ 31:11 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም11 ይህ አሳፋሪ፣ ፍርድም የሚገባው ኀጢአት ነውና። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ይህ ክፉ አበሳ፥ ፈራጆችም የሚቀጡበት በደል ነውና፥ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 ይህም ተግባር በሕግ ፊት የሚያስቀጣ፥ ታላቅ ወንጀል ነው። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 የሌላውን ወንድ ሚስት ማርከስ፥ የማይቈጣጠሩት የቍጣ መቅሠፍት ነው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 ይህ ክፉ አበሳ፥ ፈራጆችም የሚቀጡበት በደል ነውና፥ 参见章节 |