ኢዮብ 30:27 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም27 በውስጤ ያለው ነውጥ አላቋረጠም፤ የመከራ ዘመንም መጣብኝ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)27 አንጀቴ ተናወጠ፥ አላረፈምም፥ የመከራም ዘመን መጣብኝ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም27 ልቤ ተጨነቀች፤ ምንም ሰላም አላገኘሁም፤ የመከራ ቀኖችም ደረሱብኝ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)27 ሆዴ ፈላች፥ አላረፈችምም፤ የችግርም ዘመን መጣችብኝ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)27 አንጀቴ ፈላች፥ አላረፈችም፥ የመከራም ዘመን መጣችብኝ። 参见章节 |