ኢዮብ 30:17 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም17 ደዌ በሌሊት ዐጥንቴን ይበሳል፤ የሚቈረጥመኝም ፋታ አይሰጠኝም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 የሌሊቱ ስቃይ እስከ አጥንቶቼ ድረስ ይዘልቃል፥ ሁለመናዬንም ስለሚበላኝ ጅማቶቼ አያርፉም። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 ሌሊቱን ሙሉ አጥንቶቼ በሕመም ይሠቃያሉ፤ ሕመሙም ዕረፍት አይሰጠኝም። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 በሌሊት ሁሉ አጥንቶች በደዌ ይነድዳሉ፥ ጅማቶችም ይቀልጣሉ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17 በሌሊት አጥንቴ በደዌ ተነደለች፥ ጅማቶቼም አያርፉም። 参见章节 |