Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ኢዮብ 3:7 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

7 ያ ሌሊት መካን ይሁን፤ እልልታም አይሰማበት።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 እነሆ፥ ያ ሌሊት መካን ይሁን፥ እልልታ አይግባበት።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

7 ያ ሌሊት ባዶ ይሁን፤ የደስታም ድምፅ አይሰማበት።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 ለዚ​ያም ሌሊት ጭንቅ ይሁን፥ እል​ልታ ወይም ደስታ አይ​ግ​ባ​ባት።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

7 እነሆ፥ ያ ሌሊት መካን ይሁን፥ እልልታ አይግባበት።

参见章节 复制




ኢዮብ 3:7
6 交叉引用  

ያ ሌሊት በድቅድቅ ጨለማ ይያዝ፤ ከዓመቱ ቀናት ጋራ አይቈጠር፤ ከወራቱ በአንዱም ውስጥ አይግባ።


ሌዋታንን ለማነሣሣት የተዘጋጁ፤ ቀንንም የሚረግሙ ያን ቀን ይርገሙት።


የከበሮ ደስታ ጸጥ አለ፤ የጨፋሪዎች ጩኸት አበቃ፤ ደስ የሚያሠኘውም በገና እረጭ አለ።


የደስታና የተድላን ድምፅ፣ የሙሽራና የሙሽራዪቱን ድምፅ ከይሁዳ ከተሞችና ከኢየሩሳሌም መንገዶች አጠፋለሁ፤ ምድሪቱ ባድማ ትሆናለችና።


跟着我们:

广告


广告