Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ኢዮብ 3:6 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

6 ያ ሌሊት በድቅድቅ ጨለማ ይያዝ፤ ከዓመቱ ቀናት ጋራ አይቈጠር፤ ከወራቱ በአንዱም ውስጥ አይግባ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

6 ያን ሌሊት ጨለማ ይያዘው፥ በዓመቱ ቀኖች መካከል ደስ አይበለው፤ በወሮች ውስጥ ገብቶ አይቈጠር።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

6 ያን ሌሊት ድቅድቅ ጨለማ ይሸፍነው፤ ከዓመቱ ቀኖች ጋር አይቈጠር፤ ከወሮቹም ውስጥ ገብቶ አይታሰብ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

6 ያች ቀንም የተ​ረ​ገ​መች ትሁን። ያችም ሌሊት ጨለማ ይም​ጣ​ባት፤ በዓ​መቱ ቀኖች መካ​ከል አት​ኑር፤ በወ​ሮች ቀኖች ውስ​ጥም ገብታ አት​ቈ​ጠር።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

6 ያን ሌሊት ጨለማ ይያዘው፥ በዓመቱ ቀኖች መካከል ደስ አይበለው፥ በወሮች ውስጥ ገብቶ አይቈጠር።

参见章节 复制




ኢዮብ 3:6
2 交叉引用  

ጨለማና የሞት ጥላ ይውረሱት፤ ደመናም በላዩ ላይ ይረፍ፤ ብርሃኑን ጽልመት ይዋጠው።


ያ ሌሊት መካን ይሁን፤ እልልታም አይሰማበት።


跟着我们:

广告


广告