Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ኢዮብ 29:15 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

15 ለዕውራን ዐይን፣ ለዐንካሶችም እግር ነበርሁ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

15 ለዐይነ ስውር ዐይን፥ መሄድ ለተሳነው እግር ነበርሁ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

15 ለዕውሮች ዐይን፥ ለአንካሶችም እግር ነበርኩ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

15 ለዕ​ው​ራን ዐይን፥ ለአ​ን​ካ​ሳ​ዎ​ችም እግር ነበ​ርሁ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

15 ለዕውር ዓይን፥ ለአንካሳ እግር ነበርሁ።

参见章节 复制




ኢዮብ 29:15
4 交叉引用  

እነሆ፤ አንተ ብዙዎችን ታስተምር እንደ ነበር ዐስብ፤ የደከሙትንም እጆች ታበረታ ነበር፤


ሙሴ ግን እንዲህ አለ፤ “እባክህ አትለየን፤ በምድር በዳ ውስጥ የት መስፈር እንደሚገባን አንተ ታውቃለህ፤ ዐይናችንም ትሆናለህ።


ዐይነ ስውራን ያያሉ፤ ዐንካሶች ይራመዳሉ፤ ለምጻሞች ይነጻሉ፤ ደንቆሮዎች ይሰማሉ፤ ሙታን ይነሣሉ፤ ለድኾችም የምሥራች እየተሰበከ ነው፤


跟着我们:

广告


广告