ኢዮብ 29:10 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም10 የመኳንንት ድምፅ ጸጥ ይል፣ ምላሳቸውም ከላንቃቸው ጋራ ይጣበቅ ነበር፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 የታላላቅ ሰዎች ድምፅ ይደበቅ፥ ምላሳቸውም ከትናጋቸው ጋር ይጣጋ ነበር። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 የአገር መኳንንትም እኔ ባለሁበት ጸጥ ይሉ ነበር፤ ምላሳቸው ተሳስሮ መናገር ያቅታቸው ነበር። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 የሰሙኝም ብፁዕ ይሉኛል። ምላሳቸውም በትናጋቸው ተጠጋ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 የታላላቆቹም ድምፅ አረመመ፥ ምላሳቸውም በትናጋቸው ተጣጋ። 参见章节 |