ኢዮብ 28:16 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም16 በኦፊር ወርቅ፣ በከበረም መረግድና በሰንፔር አትገመትም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 በኦፊር ወርቅ፥ በከበረም መረግድና በሰንፔር አትገመትም። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ጥበብ ኦፊር ከሚባል ወርቅና፥ መረግድና ሰንፔር ከሚባሉ ዕንቆች የከበረች ናት። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 ከአፌር ወርቅም ጋር አትወዳደርም። በከበረ መረግድና በሰንፔር አትገመትም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 በኦፊር ወርቅ፥ በከበረም መረግድና በሰንፔር አትገመትም። 参见章节 |