Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ኢዮብ 20:1 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

1 ናዕማታዊውም ሶፋር እንዲህ ሲል መለሰ፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

1 ናዕማታዊውም ሶፋር መለሰ፥ እንዲህም አለ፦

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

1 ናዕማታዊው ጾፋርም እንዲህ ሲል መለሰ፦

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

1 አሜ​ና​ዊ​ውም ሶፋር መለሰ፤ እን​ዲ​ህም አለ፦

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

1 ናዕማታዊውም ሶፋር መለሰ እንዲህም አለ፦

参见章节 复制




ኢዮብ 20:1
5 交叉引用  

ነዕማታዊው ሶፋር እንዲህ ሲል መለሰ፤


ቍጣ በሰይፍ መቀጣትን ያስከትላልና፣ ራሳችሁ ሰይፍን ፍሩ፤ በዚያ ጊዜ ፍርድ እንዳለ ታውቃላችሁ።”


ሦስቱ የኢዮብ ወዳጆች ቴማናዊው ኤልፋዝ፣ ሹሐዊው በልዳዶስ፣ ናዕማታዊውም ሶፋር በኢዮብ ላይ የደረሰውን መከራ ሁሉ በሰሙ ጊዜ፣ ሄደው ሊያስተዛዝኑትና ሊያጽናኑት በመስማማት ከየመኖሪያቸው በአንድነት መጡ።


“እጅግ ታውኬአለሁና፣ ሐሳቤ መልስ እንድሰጥ ይጐተጕተኛል።


ቴማናዊው ኤልፋዝ፣ ሹሐዊው በልዳዶስና ናዕማታዊው ሶፋር እግዚአብሔር እንደ ተናገራቸው አደረጉ፤ እግዚአብሔርም የኢዮብን ጸሎት ተቀበለ።


跟着我们:

广告


广告