Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ኢዮብ 19:9 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

9 ክብሬን ገፍፎኛል፤ ዘውዴንም ከራሴ ላይ ወስዷል።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

9 ክብሬን ገፈፈኝ፥ ዘውዴንም ከራሴ ላይ ወሰደ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

9 ክብሬን ከራሴ ላይ ገፎ አዋረደኝ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

9 ክብ​ሬን ገፈ​ፈኝ፤ ዘው​ዴ​ንም ከራሴ ላይ ወሰደ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

9 ክብሬን ገፈፈኝ፥ ዘውዴንም ከራሴ ላይ ወሰደ።

参见章节 复制




ኢዮብ 19:9
14 交叉引用  

አማካሪዎችን ከጥበባቸው ያራቍታል፤ ፈራጆችንም ማስተዋል ይነሣል።


ካህናትን ከክህነታቸው ያዋርዳል፤ ለዘመናት የተደላደሉትንም ይገለብጣል።


“በቈዳዬ ላይ ማቅ ሰፍቻለሁ፤ ቀንዴን በዐፈር ውስጥ ቀብሬአለሁ።


“አሁን ግን በዕድሜ ከእኔ የሚያንሱ፣ ከመንጋዬ ጠባቂ ውሾች ጋራ እንዳይቀመጡ፣ አባቶቻቸውን የናቅኋቸው፣ እነዚህ ይሣለቁብኛል።


ከባሪያህ ጋራ የገባኸውን ኪዳን አፈረስህ፤ የክብር ዘውዱን ትቢያ ላይ ጥለህ አቃለልኸው።


ቅጥሩን ሁሉ አፈራረስህ፤ ምሽጉንም ደመሰስህ።


ግርማዊነቱን አጠፋህበት፤ ዙፋኑንም ከዐፈር ደባለቅኸው።


ሀብት ለዘላለም አይኖርምና፤ ዘውድም ከትውልድ ወደ ትውልድ ጸንቶ አይኖርም።


እናንተም የእግዚአብሔር ካህናት ተብላችሁ ትጠራላችሁ፤ የአምላካችን ባሮች ትባላላችሁ፤ የመንግሥታትን ሀብት ትመገባላችሁ፤ በብልጽግናቸውም ትኰራላችሁ።


አክሊላችን ከራሳችን ላይ ወድቋል፤ ወዮልን፤ ኀጢአት ሠርተናልና!


የኤፍሬም ክብር እንደ ወፍ በርሮ ይጠፋል፤ መውለድ፣ ማርገዝና መፀነስ የለም።


跟着我们:

广告


广告