ኢዮብ 15:32 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም32 ጊዜው ሳይደርስ ይጠወልጋል፤ ቅርንጫፉም አይለመልምም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)32 ቀኑ ሳይደርስ ጊዜው ይፈጸማል፥ ቅርንጫፉም አይለመልምም። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም32 ጊዜው ሳይደርስ ግንዱ እንደሚደርቅና ቅርንጫፎቹም እንደማይለመልሙ ዛፍ ይሆናል። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)32 ቀኑ ሳይደርስ መከሩ ይጠፋል፥ ቅርንጫፉም አይለመልምም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)32 ቀኑ ሳይደርስ ጊዜው ይፈጸማል፥ ቅርንጫፉም አይለመልምም። 参见章节 |