ኢዮብ 15:17 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም17 “አድምጠኝ፤ በግልጽ አስረዳሃለሁ፤ ያየሁትንም እነግርሃለሁ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 “ስማኝ ልንገርህ፥ እነሆም ያየሁትን ልተርክልህ፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17-18 “አባቶቻቸው ሳይደብቁ ያስተላልፉላቸውን፥ ጥበበኞች የገለጡትን፥ እኔም የመረመርኩትን አስረዳሃለሁና ስማኝ፤ ልንገርህ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 “ስማኝ ልንገርህ፥ እነሆም ያየሁትን እነግርሃለሁ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17-18 ምድሪቱ ለብቻቸው ተሰጥታ የነበረች፥ 参见章节 |