ኢዮብ 15:12 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም12 ልብህ ለምን ይሸፍታል? ዐይንህንስ ምን ያጕረጠርጠዋል? 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 ልብህስ ለምን ወደ ሌላ ይወስድሃል? ዐይኖችህስ ለምን ይገላምጣሉ? 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 ልብህ ለምን ወደ ሌላ ይወስድሃል? ስለምንስ በቊጣ ዐይኖችህን ታፈጣለህ? 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 “ልብህስ ለምን ይደፍራል? ዐይኖችህስ ለምን ይገላምጣሉ? 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 ልብህስ ለምን ይወስድሃል? ዓይኖችህስ ለምን ይገለምጣሉ? 参见章节 |