Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ኢዮብ 13:21 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

21 እጅህን ከእኔ ላይ አንሣ፤ በግርማህም አታስፈራራኝ፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

21 እጅህን ከእኔ አርቅ፥ ግርማህም አታስደንግጠኝ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

21 ይኸውም የቅጣት ክንድህን ከእኔ ላይ አንሣ፤ አስፈሪ በሆነው ግርማህ አታስደንግጠኝ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

21 እጅ​ህን ከእኔ አርቅ፤ ግር​ማ​ህም አታ​ስ​ደ​ን​ግ​ጠኝ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

21 እጅህን ከእኔ አርቅ፥ ግርማህም አታስደንግጠኝ።

参见章节 复制




ኢዮብ 13:21
9 交叉引用  

ጥቂት የሆነው ዘመኔ እያለቀ አይደለምን? ከሥቃዬ ፋታ እንዳገኝ ተወት አድርገኝ፤


ግርማው አያስደነግጣችሁምን? ክብሩስ አያስፈራችሁምን?


“አምላክ ሆይ እነዚህን ሁለት ነገሮች ብቻ ስጠኝ፣ ያን ጊዜ ከፊትህ አልሰወርም፤


እኔን መፍራት የለብህም፤ እጄም ሊከብድብህ አይገባም።


ግርማው እንዳያስፈራኝ፣ እግዚአብሔር በትሩን ከእኔ ላይ ቢያነሣ፣


ሥጋዬ አንተን በመፍራት ይንቀጠቀጣል፤ ፍርድህንም እፈራለሁ።


ክንድህን አንሣልኝ፤ ከእጅህ ምት የተነሣ ደክሜአለሁ።


ነገር ግን ከግብጽ ሳወጣቸው ባዩ አሕዛብ ፊት ስሜ እንዳይረክስ እጄን ሰበሰብሁ።


跟着我们:

广告


广告