Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ኢዮብ 1:2 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

2 እርሱም ሰባት ወንዶችና ሦስት ሴቶች ልጆች ነበሩት።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

2 ሰባት ወንዶችና ሦስት ሴቶች ልጆችም ነበሩት።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

2 ሰባት ወንዶችና ሦስት ሴቶች ልጆችም ነበሩት።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 ሰባ​ትም ወን​ዶች፥ ሦስ​ትም ሴቶች ልጆች ነበ​ሩት።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

2 ሰባትም ወንዶች ሦስትም ሴቶች ልጆች ተወልደውለት ነበር።

参见章节 复制




ኢዮብ 1:2
8 交叉引用  

ሐማ ስለ ሀብቱ ታላቅነት፣ ስለ ልጆቹ ብዛት እንዲሁም ንጉሡ የቱን ያህል እንዳከበረው፣ ከሌሎቹም መኳንንትና ሹማምት ይበልጥ እንዴት ከፍ ከፍ እንዳደረገው እያጋነነ ነገራቸው።


“ዝም በሉ፤ እኔ ልናገር፤ የመጣው ይምጣብኝ።


ኢዮብ ለወዳጆቹ ከጸለየ በኋላ፣ እግዚአብሔር እንደ ገና አበለጸገው፤ ቀድሞ በነበረው ፈንታ ዕጥፍ አድርጎ ሰጠው።


እግዚአብሔርም ከፊተኛው ይልቅ የኋለኛውን የኢዮብን ሕይወት ባረከ። እርሱም ዐሥራ አራት ሺሕ በጎች፣ ስድስት ሺሕ ግመሎች፣ አንድ ሺሕ ጥማድ በሬዎች፣ አንድ ሺሕ እንስት አህዮችም ነበሩት።


ደግሞም ሰባት ወንዶችና ሦስት ሴቶች ልጆች ነበሩት፤


ይባርካቸዋል፤ እነርሱም እጅግ ይበዛሉ፤ የከብቶቻቸውም ብዛት እንዲያንስ አያደርግም።


ሚስትህ በቤትህ፣ እንደሚያፈራ ወይን ናት፤ ወንዶች ልጆችህ በማእድህ ዙሪያ፣ እንደ ወይራ ተክል ናቸው።


跟着我们:

广告


广告