ኤርምያስ 8:20 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም20 “መከሩ ዐለፈ፤ በጋው አበቃ፤ እኛም አልዳንም።” 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 “መከሩ አልፎአል፥ በጋው ተፈጽሟል፥ እኛም አልዳንም።” 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 ሕዝቡም “እነሆ የመከር ወራት አለፈ፤ በጋውም ተፈጸመ፤ እኛ ግን አልዳንም!” በማለት ይጮኻሉ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 መከሩ አልፎአል፤ በጋውም ዐልቋል፤ እኛም አልዳንንም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)20 መከሩ አልፎአል፥ በጋው ሄዶአል፥ እኛም አልዳንነም። 参见章节 |