ኤርምያስ 6:2 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም2 ውብና ሽሙንሙን የሆነችዋን፣ የጽዮንን ሴት ልጅ አጠፋታለሁ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 የተዋበችውንና የተቀማጠለችውን የጽዮንን ልጅ አጐሳቁላለሁ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 ውብና አስደሳች የሆነችው የጽዮን ከተማ ትጠፋለች። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 ቅምጥል የጽዮን ልጅ ሆይ! ውበትሽ ይጐሳቈላል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)2 የተዋበችውንና የተሰባቀለችውን የጽዮንን ልጅ አጐሰቍላለሁ። 参见章节 |