ኤርምያስ 50:22 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም22 በምድሪቱ የጦርነት ውካታ፣ የታላቅ ጥፋት ድምፅ ተሰማ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 የጦርነት ሁካታ ታላቅም ጥፋት በምድሪቱ ላይ አለ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 በምድሪቱም የጦርነት ድምፅ ተሰምቶአል፤ ታላቅ ጥፋትም ደርሷል። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 የሰልፍና የታላቅ ጥፋት ውካታ በምድር ላይ አለ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)22 የሰልፍና የታላቅ ጥፋት ውካታ በምድር ላይ አለ። 参见章节 |