ኢሳይያስ 7:12 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም12 አካዝ ግን፣ “አልለምንም፣ እግዚአብሔርንም አልፈታተንም” አለ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 አካዝ ግን፤ አልለምንም፤ ጌታንም አልፈታተንም” አለ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 አካዝ ግን “ምልክት ስጠኝ ብዬ አልጠይቅም፤ እግዚአብሔርንም አልፈታተንም” አለ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 አካዝም፥ “አልለምንም፤ አምላኬ እግዚአብሔርንም አልፈታተንም” አለ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 አካዝም፦ አልለምንም፥ እግዚአብሔርንም አልፈታተንም አለ። 参见章节 |