ኢሳይያስ 28:11 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም11 እንግዲያው እግዚአብሔር፣ በባዕድ ልሳን በእንግዳ ቋንቋ ለዚህ ሕዝብ ይናገራል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 በባዕድ አፍ በልዩም ልሳን ለዚህ ሕዝብ ይናገራል፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 እነሆ፥ እግዚአብሔር ይህንን ሕዝብ በአልተለመደ አነጋገርና በባዕድ ቋንቋ ይናገራል። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 በባዕድ አፍ በልዩም ልሳን ለዚህ ሕዝብ ይናገራል፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 በባዕድ አፍ በልዩም ልሳን ለዚህ ሕዝብ ይናገራል፥ 参见章节 |