ሆሴዕ 13:12 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም12 የኤፍሬም በደል ተከማችቷል፤ ኀጢአቱም በመዝገብ ተይዟል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 የኤፍሬም በደል ታስሮአል፥ ኃጢአቱም ተከማችቶአል። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 “የእስራኤል ኃጢአትና በደል ተጽፎ ተከማችቶአል። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 የዐመፅህን ወንጀል ታገሥሁት፤ የኤፍሬም ኀጢአቱም ተከማችትዋል ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 የኤፍሬም በደል ታስሮአል፥ ኃጢአቱም ተከማችቶአል። 参见章节 |