ዕብራውያን 3:19 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም19 እንግዲህ ሊገቡ ያልቻሉት ካለማመናቸው የተነሣ እንደ ሆነ እንረዳለን። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 እንግዲህ ባለማመናቸው ጠንቅ ሊገቡ እንዳልተቻላቸው እናያለን። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 እንግዲህ ሊገቡ ያልቻሉት ባለማመናቸው ምክንያት መሆኑን እናያለን። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 አላመኑምና፥ ለመግባት እንዳልቻሉ እነሆ፥ እናያለን። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)19 ባለማመናቸውም ጠንቅ ሊገቡ እንዳልተቻላቸው እናያለን። 参见章节 |