ዕብራውያን 13:25 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም25 ጸጋ ከሁላችሁ ጋራ ይሁን። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)25 ጸጋ ከሁላችሁ ጋር ይሁን፤ አሜን። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም25 ጸጋ ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)25 የጌታችን ጸጋዉ ከሁላችሁ ጋር ይሁን፤ አሜን። ወደ ዕብራውያን የተላከው መልእክት ተፈጸመ፤ በኢጣልያ ተጻፈ፤ በጢሞቴዎስ እጅ ተላከ። ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን። አሜን። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)25 ጸጋ ከሁላችሁ ጋር ይሁን፤ አሜን። 参见章节 |