Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዕብራውያን 11:2 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

2 አባቶችም የተመሰከረላቸው በዚሁ ነው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

2 የቀደሙ አባቶቻችንም የተመሰከረላቸው በዚህ ነው።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

2 የቀድሞ ሰዎች የተመሰገኑት በእምነት ምክንያት ነው።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 በዚ​ህም ለሽ​ማ​ግ​ሌ​ዎች ተመ​ሰ​ከ​ረ​ላ​ቸው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

2 ለሽማግሌዎች የተመሰከረላቸው በዚህ ነውና።

参见章节 复制




ዕብራውያን 11:2
3 交叉引用  

እግዚአብሔር ከጥንት ጀምሮ በተለያየ ጊዜና በልዩ ልዩ መንገድ በነቢያት በኩል ለአባቶቻችን ተናግሮ፣


እነዚህ ሁሉ ስለ እምነታቸው የተመሰከረላቸው ቢሆኑም፣ ከእነርሱ ማንም የተስፋውን ቃል የተቀበለ የለም፤


አቤል ከቃየል ይልቅ የበለጠ መሥዋዕት ለእግዚአብሔር በእምነት አቀረበ። እግዚአብሔር ስለ ስጦታው በተናገረለት ጊዜ፣ እርሱ በእምነት ጻድቅ እንደ ሆነ ተመሰከረለት፤ ቢሞትም እንኳ እስከ አሁን በእምነቱ ይናገራል።


跟着我们:

广告


广告