ዕብራውያን 11:2 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም2 አባቶችም የተመሰከረላቸው በዚሁ ነው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 የቀደሙ አባቶቻችንም የተመሰከረላቸው በዚህ ነው። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 የቀድሞ ሰዎች የተመሰገኑት በእምነት ምክንያት ነው። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 በዚህም ለሽማግሌዎች ተመሰከረላቸው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)2 ለሽማግሌዎች የተመሰከረላቸው በዚህ ነውና። 参见章节 |