ዘፍጥረት 9:20 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም20 ኖኅ ገበሬ ነበረና ወይን ተከለ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 ኖኅ ቀዳሚ ገበሬ ነበረ፤ የወይን ተክልንም ተከለ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 ኖኅ ገበሬ ነበረ፤ የወይን ተክልንም መትከል ጀመረ፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 ኖኅም ገበሬ መሆን ጀመረ፤ ወይንም ተከለ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)20 ኖኅም ገበሬ መሆን ጀመረ፥ ወይንም ተከለ። 参见章节 |