ዘፍጥረት 44:25 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም25 “ከዚያም አባታችን ‘እስኪ ተመልሳችሁ ጥቂት እህል ሸምቱልን’ ሲለን፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)25 ከዚያም አባታችን ‘እስቲ ተመልሳችሁ ጥቂት እህል ሸምቱልን’ ሲለን፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም25 ከዚህ በኋላ እርሱ ‘አሁንም ወደ ግብጽ ተመለሱና ጥቂት እህል ሸምቱልን’ አለን። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)25 አባታችንም፦ ዳግመኛ ሄዳችሁ ጥቂት እህል ሸምቱልን አለን። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)25 አባታችንም፦ ተመልሳችሁ ጥቂት እህል ሸምቱ ልን አለ። 参见章节 |