ዘፍጥረት 42:26 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም26 እህላቸውን በአህዮቻቸው ጭነው ጕዟቸውን ቀጠሉ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 እህላቸውን በአህዮቻቸው ጭነው ጉዞአቸውን ቀጠሉ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 የዮሴፍ ወንድሞች የገዙትን እህል በአህዮቻቸው ጭነው ጒዞ ጀመሩ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 እነርሱም እህሉን በአህዮቻቸው ላይ ጫኑ፤ ከዚያም ተነሥተው ሄዱ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)26 እነርሱም እህሉን በአህዮቻቸው ላይ ጫኑ ከዚያም ተነሥተው ሄዱ። 参见章节 |