ዘፍጥረት 30:28 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም28 ይልቅስ ይገባኛል የምትለውን ደመወዝ ንገረኝና እከፍልሃለሁ።” 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 “ደመወዝህን ንገረኝ፥ እርሱንም እሰጥሃለሁ” አለ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 የምትፈልገውን ደመወዝ ልክ ንገረኝና እከፍልሃለሁ” አለው። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 ደመወዝህን ንገረኝ፤ እርሱንም እሰጥሃለሁ” አለው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)28 ደመወዝህን ንገረኝ፥ እርሱንም እሰጥሃለሁ አለ። 参见章节 |