Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘፍጥረት 23:5 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

5 ኬጢያውያንም ለአብርሃም እንዲህ ሲሉ መለሱለት፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 ሒታውያንም እንዲህ ብለው ለአብርሃም መለሱለት፥

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

5 ሒታውያንም እንዲህ ብለው መለሱለት፥

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 የኬጢ ልጆ​ችም ለአ​ብ​ር​ሃም መለሱ፤ አሉ​ትም፦

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

5 የኬጢ ልጆችም ለአብርሃም መለሱ፥

参见章节 复制




ዘፍጥረት 23:5
6 交叉引用  

ከነዓንም፦ የበኵር ልጁ የሲዶን፣ የኬጢያውያን፣


ከዚያም አብርሃም ከተቀመጠበት ከሚስቱ ሬሳ አጠገብ ተነሣ፤ ኬጢያውያንንም እንዲህ አላቸው፤


“እኔ ለአገሩ እንግዳ፣ ለሰዉ ባዳ ሆኜ በመካከላችሁ የምኖር ነኝና ለመቃብር የምትሆን ቦታ ሽጡልኝ፤ የሚስቴንም ሬሳ ልቅበርበት።”


“ስማን ጌታዬ፤ አንተ እኮ በእኛ ዘንድ እንደ ኀያል መስፍን ነህ፤ ከመቃብር ቦታችን በመረጥኸው ስፍራ ሬሳህን መቅበር ትችላለህ፤ ማንኛችንም ብንሆን የሞተብህን ሰው እንዳትቀብርበት የመቃብር ቦታችንን አንከለክልህም።”


ከነዓንም፦ የበኵር ልጁ የሲዶን፣ የኬጢያውያን፣


ድኾችን ግን ከጭንቀታቸው መዝዞ አወጣቸው፤ ቤተ ሰባቸውንም እንደ በግ መንጋ አበዛ።


跟着我们:

广告


广告