ዘፍጥረት 23:1 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም1 ሣራ አንድ መቶ ሃያ ሰባት ዓመት ኖረች፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 የሣራም ዕድሜ መቶ ኻያ ሰባት ዓመት ሆነ፥ እነዚህ ሣራ የኖረችባቸው ዓመታት ነበሩ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም1 ሣራ መቶ ኻያ ሰባት ዓመት ከኖረች በኋላ፥ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 የሣራም ዕድሜ መቶ ሃያ ሰባት ዓመት ሆነ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)1 የሣራም ዕድሜ መቶ ሀያ ሰባት ዓመት ሆነ። 参见章节 |