ዘፍጥረት 17:26 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም26 አብርሃምና ልጁ እስማኤል፣ ሁለቱም በዚያ ቀን ተገረዙ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 በዚያው ቀን አብርሃም ተገረዘ፥ ልጁ እስማኤልም። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 ሁለቱም የተገረዙት በአንድ ቀን ነበር። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 በዚያም ቀን አብርሃም ተገረዘ፤ ልጁ ይስማኤልም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)26 በዚያው ቀን አብርሃም ተገረዘ ልጁ እስማኤልም። 参见章节 |