ገላትያ 6:5 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም5 እያንዳንዱ የራሱን ሸክም ሊሸከም ይገባዋልና። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 እያንዳንዱ የገዛ ራሱን ሸክም ይሸከማልና። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 እያንዳንዱ ሰው የራሱን ሸክም መሸከም አለበት። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 ሁሉም ሸክሙን ይሸከማልና። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)5 እያንዳንዱ የገዛ ራሱን ሸክም ሊሸከም ነውና። 参见章节 |