ገላትያ 5:18 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም18 በመንፈስ ብትመሩ ግን፣ ከሕግ በታች አይደላችሁም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 በመንፈስ ብትመሩ ግን፥ ከሕግ በታች አይደላችሁም። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 በመንፈስ ብትመሩ ግን የሕግ ተገዢዎች አትሆኑም። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 የመንፈስን ፈቃድ የምትከተሉ ከሆናችሁ፥ ከኦሪት ወጥታችኋል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 በመንፈስ ብትመሩ ግን ከሕግ በታች አይደላችሁም። 参见章节 |