ገላትያ 4:16 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም16 እውነቱን ስለ ነገርኋችሁ ጠላት ሆንሁባችሁን? 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ስለዚህ እውነቱን ስለ ነገርኋችሁ ጠላታችሁ ሆንሁን? 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ታዲያ፥ አሁን እውነትን ስለ ነገርኳችሁ ጠላታችሁ ሆኜ ተገኘሁን? 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 እውነቱን ስለ ነገርኋችሁ ባላጋራ ሆንኋችሁን? 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 እንኪያስ እውነቱን ስለ ነገርኋችሁ ጠላት ሆንሁባችሁን? 参见章节 |