ሕዝቅኤል 24:12 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም12 ብዙ ጕልበት ቢፈስስበትም፣ የዝገቱ ክምር፣ በእሳት እንኳ፣ ሊለቅ አልቻለም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 ብዙ ለፍታ ደከመች፥ ሆኖም የዝገቱ ክምር በእሳት እንኳ አልለቀቀም። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 በከንቱ ደከመች፤ ሆኖም ብዙ ዝገቷ ከእርስዋ አልለቀቀም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 በከንቱ ደከመች፥ ሆኖም ዝገትዋ በእሳት ስንኳ አልለቀቀም። 参见章节 |