ዘፀአት 6:21 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም21 የይስዓር ወንዶች ልጆች፣ ቆሬ፣ ናፌግና ዝክሪ ነበሩ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 የይፅሃር ልጆች ቆራሕ፥ ኔፌግ፥ ዚክሪ ናቸው። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም21 ይጽሐር ቆሬ፥ ኔፌግና ዚክሪ የተባሉ ወንዶች ልጆች ነበሩት፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 የይስዓርም ልጆች ቆሬ፥ ናፌግ፥ ዝክሪ ናቸው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)21 የይስዓር ልጆች ቆሬ፥ ናፌግ፥ ዝክሪ ናቸው። 参见章节 |