ዘፀአት 33:18 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም18 ከዚያም ሙሴ “እባክህ፤ ክብርህን አሳየኝ” አለው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 እርሱም፦ “እባክህ ክብርህን አሳየኝ” አለ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 ሙሴም እግዚአብሔርን “እባክህን ክብርህን አሳየኝ” አለው። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 እርሱም፥ “ክብርህን አሳየኝ” አለው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 እርሱም፦ እባክህ ክብርህን አሳየኝ አለ። 参见章节 |