ዘፀአት 26:18 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም18 ለማደሪያው ድንኳን ክፍል በደቡብ በኩል ሃያ ወጋግራዎችን ሥራ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 ለማደሪያውም በደቡብ ወገን ሀያ ሳንቃዎችን አድርግ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 ከድንኳኑ በስተ ደቡብ በኩል ኻያ ተራዳዎችን አድርግ፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 ለድንኳኑም በደቡብ በኩል ሃያ ሳንቆችን አድርግ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 ለማደሪያውም በደቡብ ወገን ሀያ ሳንቆችን አድርግ። 参见章节 |