Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘፀአት 21:9 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

9 ለወንድ ልጁ ትሆን ዘንድ መርጧት ከሆነ እንደ ራሱ ልጅ የሚገባትን መብት ይስጣት።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

9 ለልጁም ሊድራት ቢፈልግ፥ ለሴት ልጆች የሚገባውን ያድርግላት።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

9 ሚስት ትሆንለት ዘንድ ለልጁ ሊሰጣት ከፈለገ ግን እንደ ሴት ልጁ አድርጎ ይቊጠራት።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

9 ለል​ጁም ሊድ​ራት ቢወ​ድድ፥ ለሴት ልጆች የሚ​ገ​ባ​ውን ያድ​ር​ግ​ላት፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

9 ለልጁም ብድራት፥ ለሴት ልጆች የሚገባውን ያድርግላት።

参见章节 复制




ዘፀአት 21:9
2 交叉引用  

ሌላ ሴት ቢያገባ፣ ለመጀመሪያ ሚስቱ ምግቧን፣ ልብሷንና የጋብቻ መብቷን አይከልክላት።


ለርሱ ትሆነው ዘንድ የመረጣትን ጌታዋን ደስ ባታሠኝ፣ በወጆ ይስደዳት፤ ለባዕዳን ይሸጣት ዘንድ መብት የለውም፤ ምክንያቱም ለርሷ ያለውን ታማኝነት አጓድሏልና።


跟着我们:

广告


广告