Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘፀአት 21:15 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

15 “አባቱን ወይም እናቱን የሚመታ ይገደል።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

15 አባቱን ወይም እናቱን የሚመታ ፈጽሞ ይሙት።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

15 “አባቱን ወይም እናቱን የሚመታ በሞት ይቀጣ፤

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

15 “አባ​ቱን ወይም እና​ቱን የሚ​ማታ ይገ​ደል።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

15 አባቱን ወይም እናቱን የሚመታ ፈጽሞ ይገደል።

参见章节 复制




ዘፀአት 21:15
7 交叉引用  

አንድ ሰው በተንኰል ሆነ ብሎ ሌላውን ቢገድል፣ ከመሠዊያዬ ተወስዶ ይገደል።


“አንዱ ሌላውን ጠልፎ የሸጠ ወይም በተያዘ ጊዜ ከእጁ ላይ የተገኘበት ይገደል።


“አባቱን የሚረግም፣ እናቱን የማይባርክ ትውልድ አለ፤


“በአባት ላይ የምታፌዝ ዐይን፣ የእናትንም ትእዛዝ የምትንቅ፣ የሸለቆ ቍራዎች ይጐጠጕጧታል፤ ጆፌ አሞሮችም ይበሏታል።


“በድብቅ ባልንጀራውን የሚገድል የተረገመ ይሁን።” ሕዝቡም ሁሉ፣ “አሜን!” ይበል።


ደግሞም ሕግ የተሰጠው ለጻድቃን ሳይሆን፣ ለሕግ ተላላፊዎችና ለዐመፀኞች፣ ፈሪሀ እግዚአብሔር ለሌላቸውና ለኀጢአተኞች፣ ቅድስና ለሌላቸውና እግዚአብሔርን ለሚንቁ፣ አባትና እናታቸውን ለሚገድሉ፣ ለነፍሰ ገዳዮች መሆኑን እናውቃለን፤


跟着我们:

广告


广告